እስራኤል በኢራን ድጋፍ ይደረግላቸዋል በሚባሉ የሊባኖስ፣ የመን እና ሶሪያ ሃይሎች ላይ የምትወስደውን እርምጃ ባጠናከረችበት ወቅት ከወደ ቴህራn ዛሬ የተሰማው ከተለመደው ለዘብ ያለ ነው ተብሏል። ...
በእነዚህ ሰዎች ዘንድ ነገ የሚባል ነገር የለም የሚሉት ዶክተር ሾሻና እድል ቢያገኙ ማስተካከል የሚፈልጓቸው ጉዳዮች ብቻ ይበልጥ እንደሚያስጨንቋቸው ይገልጻሉ፡፡ በርካታ ሰዎች በስትንፋሳቸው መጨረሻ ...
የእስራኤል ጦር የሄዝቦላን መሪ መግደሉን ያስታወቀው ባለፈው ቅዳሜ ነው። የጦሩ ቃል አቀባይ አቪቻይ አድሬ በቤሩት ከመኖሪያ ቤቶች ስር በሚገኘው የሄዝቦላ ማዕከላዊ ማዘዣ ጣቢያ ላይ በተፈጸመ የአየር ...
በአዲሱ መረጃውም በ2050 እድሜያቸው 65 እና ከዚያ በላይ የሆናቸው ሰዎች ቁጥር ከወጣቶቹ በእጥፍ ጨምሮ 1.6 ቢሊየን እንደሚደርስ ነው ያመላከተው። ግምቱ እውን የሚሆን ከሆነ የአዛውንቶች ቁጥር ...
አንዳንዶች እስራኤል የሙስሊሙ አለምን ታላላቅ መሪዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨረሰች ነው በሚል ድርጊቱን ሲያወግዙ፤ ሌሎች ደግሞ ሄዝቦላ በሶርያ ጦርነት ከኢራን እና ሩስያ ጎን ተሰልፎ የበሽር አላሳድ ...
ኢራን የእስራኤልን የወንጀል ተግባር ዝም ብላ እንደማታልፈው የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ናሰር ከናኒ ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ ይህን ያሉት እስራኤል ሊባኖስ ውስጥ በፈጸመችው የአየር ...
ባንኩ ዛሬ መስከረም 20 2017 ዓ.ም መደበኛ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን እና የሚሸጥበትን ዋጋ ይፋ ሲያደርግ ከትናንት በስቲያ ያወጣውን ተመን አስቀጥሏል። በዚህም አንድ የአሜሪካ ዶላርን ...
በሊባኖስ የመገናኛ መሳርያዎች ላይ የተገጠሙ ፈንጂዎችን በማፈንዳት ጥቃት ማድረስ የጀመረችው እስራኤል ካሳለፍነው ሳምንት ሰኞ ጀምሮ መጠኑ ከፍ ያለ የአየር እና የሚሳኤል ጥቃት በሊባኖስ ላይ ...
በእድሜ በመግፋት፣ በድንገተኛ አደጋ እና በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸው ያለፈ እና ቀባሪ የሌላቸው ሰዎችን አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማድረግ የቀብር ስነስርአታቸውን በማስፈጸም ነው የሚታወቀው፡፡ ...
እስራኤል በምእራብ የመን ላይ ጥቃት የከፈተው የየመኑ ሃውቲ በቴል አቪቭ ቤን ጉሪዮን ኤርፖርት ላይ ሚሳዔል ከተኮሰ ከአንድ ቀን በኋላ ነው። የእስራኤል ጦር ባወጣው መግለጫ ተዋጊ ጄቶቹ በየመን በሚገኙ የሃውቲ ኢላማዎች ላይ የአየር ድብደባ እያደረጉ መሆኑን አስታውቋል። ...
የእስራኤል ጦር ዛሬ ይፋ ባደረገው እና አል አይን ኒውስ በተመለከተው መግለጫ ላይ፤ በቤሩት ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው የሄዘቦላህ ዋና መስሪያ ቤት በፈጸመ ጥቃት ከሀሰን ነስረላህ በተጨማሪ 20 የቡድኑ ...
ከኢራን ጋር የቀደመ እና መልካም እሚባል ግንኙነት ከመኖሩ ባለፈ በእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚወደዱት ነብዩ መሀመድ ጋር የስጋ ዝምድና መኖሩ ሀሺም በቀላሉ የሂዝቦላህ መሪ ተደርገው የመመረጥ ...